Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kaletsidkzm/-9200-9201-9202-9203-9204-9205-9206-9207-9208-9209-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል | Telegram Webview: kaletsidkzm/9203 -
Telegram Group & Telegram Channel
የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ



tg-me.com/kaletsidkzm/9203
Create:
Last Update:

የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ

BY ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል













Share with your friend now:
tg-me.com/kaletsidkzm/9203

View MORE
Open in Telegram


ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል from vn


Telegram ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል
FROM USA